የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ቁጥር አሥራ አራት የክርስትና አስተምህሮ መሠረት ነው ቢባል ፈጽሞ ማጋነን አይሆንም። የአንድ ሰው ዘላለማዊ ማንነትና የመኖር ሁኔታ የሚወሰነው የናዝሬቱ ኢየሱስን ማንነትና የማዳን ሥራ ማወቅና ማመን ይጠበቅበታል። ዮሐንስ በ1፥1-5 የነገረን የቃል (ሎጎስ) መለኮታዊ ማንነት እና በቁጥር 14 ላይ የሚነግረን የቃል ሥጋ መሆን በወቅቱ ለአይሁድም ሆነ ለግሪክ አሁንም ለየትኛውም ሃይማኖት ሆነ የክህደት ፍልስፍናዎች ናላ የሚያዞር ጥያቄ ነው። ለተገለጠላቸው ግን የተገለጠ ምሥጢር፣ የእምነት መሠረት እና በጽናት ሊመከት የሚገባው የክርስትና ሀብት ነው። ይህንን ክፍል እንድንረዳ ብርሃን የሆነው እርሱ የሕይወት ብርሃንን ይስጠን።
መልካም የትምህርት ጊዜ።
የዮሐንስ ወንጌል ክፍል 6 | በማመን የሚገኝ ሕይወት
Теги
Yared TilahunEvangelistBiblical teachingsRomansAmharic teachingsPreachingsEthiopian Evangelical ChurchesGolden Oil MinistriesJesus ChristWord of GodMan of GodFull Gospel Believers ChurchHebrewsዕብራውያንሮሜ1ቆሮንቶስየያዕቆብ መልዕክትየዮሐንስ ራዕይ1ኛ ዮሐንስ መልዕክት1 CorinthiansJamesRevelations1JohnPastor Yared Tilahunteacherምስጋናthanks givingEasterThe finished work of the crossChristIt is finishedያሬድ ጥላሁንወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁንየዮሐንስ ወንጌል ትምህርት