አሚኮ የአማራን ሕዝብ ባሕል እና እሴት ከማስተዋወቅ ባለፈ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን ለማጎልበት እየሠራ እንደሚገኝ አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋየ ተናገሩ።